የብርሃንና ሰላም ህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
ይምጡና ኮሌጃችን ባዘጋጀው የተለያዩ የህትመት ስልጠና ዓይነቶች ሰልጥነው በህትመቱ ዘርፍ ጊዜው የሚፈልገውን በቂ እውቀትና ክህሎት ያግኙ
ዘመኑ የደረሰበትን ዲጅታል የህትመት ቴክኖሎጂ በመጠቀም፤ በህትመት ቴክኖሎጂ ብቃት ያለው ባለሙያን በማፍራት እና አሰራርን ቀልጣፋ በማድረግ ተመራጭ የህትመት አገልግሎት መስጠትና አትራፊ ሆኖ በመቀጠል ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት አስተዋፅኦ ማድረግ
በ2022 በምሥራቅ አፍሪካ ተወዳዳሪ የሆነ የህትመት ተቋም ሆኖ ማየት፡፡
በደንበኞች ፍላጎት መሰረት ልዩ ልዩ ህትመቶችን በጥራትና በጊዜ ሰርቶ ማስረከብ፤
መልካም የሥራ ግንኙነት መፍጠርና ለደንበኞች ክብር መስጠት፤
በህትመት ሙያ ልምድ ያካበተ ሠራተኛ መኖር፤
ተባብሮ የመስራት ልምድን ማዳበር፤
በደንበኞች ታማኝነትና ተቀባይነትን ማግኘት፤
የድርጅቱን መልካም ስም ማስጠበቅ
የሕትመት አገልግሎቶች
ድርጅቱ ከሚሰጣቸው የሕትመት አገልግሎቶች አንፃር ሚስጥራዊ ሕትመቶችን በማተም ብቸኛ ድርጅት ሲሆን፤ በአዲስ አበባና በአዋሣ ከተማ ቅርንጫፍ የሥራ መቀበያ ቢሮዎችንና የጽሕፈት መሣሪያ መደብሮችን በመክፈት የተለያዩ የሕግ መፃሕፍት፤ ነጋሪት ጋዜጦችንና ሌሎች የጽሕፈት መሣሪያዎች ሽያጭ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡
ለህትመት ሥራዎች. . .የሕግ መፃሕፍት
በአዲስ አበባና በአዋሣ ከተማ የጽሕፈት መሣሪያ መደብሮች የተለያዩ የሕግ መፃሕፍት፤ ነጋሪት ጋዜጦችና ሌሎች የጽሕፈት መሣሪያዎች በሽያጭ ላይ ይገኛል፡፡
በሽያጭ ላይ የሚገኙህትመት ቴክኖሎጂ
በአንጋፋው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የተቋቋመው የብርሃንና ሠላም የህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ከፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርት እና ስልጠና ኤጀንሲ እውቅና አግኝቷል
(COC) የምዘና ጣቢያየድርጅት ሠራተኞች ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ድርጅቱ ያስቀመጠውን ዕቅድ ለማሳካት በሙሉ አቅማቸው ለመስራት ቃል ገቡ
የሠራተኞች ዓመታዊ በዓል ሲከበር የድርጅቱ […]የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ም/ዋና ሥራ አስፈፃሚ ክብርት ወ/ሪት ያስሚን የሀብረዲ የተመራ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የሥራ ጉብኝት አደረገ
ጉብኝቱ በድርጅቱ አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ […]የብ.ሰ.ማ.ድ. ሥራ አመራር ቦርድ በድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት የሥራ ጉብኝት አደረገ
የሥራ አመራር ቦርዱ ጉብኝት በድርጅቱ […]የብርሃንና ሰላም ህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በህትመት ቴክኖሎጂና ግራፊክ አርት ሙያ ያሰለጠናቸውን 37 ተማሪዎች አስመረቀ
ድርጅቱ የህትመት ኮሌጁን ለማሳደግና በዘርፋ […]የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ህፃናት ማቆያ ማዕከል ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ
ልጆቻቸውን በህፃናት ማቆያው የሚያውሉ […]
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች "ነገን ዛሬ እንትከል" በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተሳትፎ አደረጉ
ዘንድሮ ለ20ኛ ጊዜ በተካሄደው የችግኝ ተከላ […]ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ወገኞች የበዓል ማክበሪያ ግብዓቶች ድጋፍ አደረገ
ድርጅቱ ማህበራዊ ኃላፊነት በመወጣት በኩል […]የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አመራርና ሰራተኞች ለ19ኛ ጊዜ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ
ድርጅቱ ሀገራዊ ፕሮግራሙን ለማሳካት በሚደረገው […]ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
የተደረገው ድጋፍ ኢትዮጵያ በህወሓት አሸባሪ […]ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን እና በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች ዘርፈ ብዙ ድጋፍ ተደረገ
በጦርነቱ ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው […]