Skip to content
Home » Printing Technology Academy
በአንጋፋው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የተቋቋመው የብርሃንና ሠላም የህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በ2011 የትምህርት ዘመን ከፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርት እና ስልጠና ኤጀንሲ እውቅና ባገኘባቸው ፡-
-
በህትመት ቴክኖሎጂ እና በግራፊክስ አርት
በደረጃ I፣ በደረጃ II እና በደረጃ III በቀንና በማታ መርሃ-ግብር
-
በአጫጭር ስልጠናዎች በቀንና በማታ መርሃ-ግብር
-
በህትመት ቴክኖሎጂ
-
በግራፊክ ዲዛይንና ኤዲቲንግ
-
በደንበኛ አቀባበልና ህትመት ዋጋ ትመና እና
-
በሰልጣኞች ጥያቄ መሰረት በሚመቻቹ የስልጠና መርሃ ግብሮች ስልጠና በሚሰጠው ኮሌጃችን በተደራጀ መልኩ ምዝገባ ጀምረናል፡፡
በተጨማሪም
-
የህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጁ ለሙያ ብቃት የምዘና ማዕከል (COC) የምዘና ጣቢያ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል
-
ለተለያዩ ማተሚያ ቤቶች የትብብር ስልጠና በመስጠት ኃላፊነቱን በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡
ይምጡና ኮሌጃችን ባዘጋጀው የተለያዩ የህትመት ስልጠና ዓይነቶች ሰልጥነው በህትመቱ ዘርፍ ጊዜው የሚፈልገውን በቂ እውቀትና ክህሎት ያግኙ፡፡
የምዝገባው አድራሻ፡- አዲስ አበባ አራት ኪሎ ብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት ቅጥር ግቢ ውስጥ የህትመት ቴክኖሎጂ ህንጻ ሬጅስትራር ቢሮ፤ 4ኛ ፎቅ፤ ስልክ ቁጥር፡ 011-155 32 33