የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አመራርና ሰራተኞች ለ19ኛ ጊዜ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ

ድርጅቱ ሀገራዊ ፕሮግራሙን ለማሳካት በሚደረገው ጥረት ሁሉ ድርሻውን እንደሚወጣ ተጠቆመ፡፡ 

ሐምሌ 24/2014 ዓ.ም በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፊንፊኔ ዙሪያ ድሬ ግድብ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የድርጅቱ ዋና ሥራ…

Continue reading

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

የተደረገው ድጋፍ ኢትዮጵያ በህወሓት አሸባሪ ኃይል የተከፈተባትን ጦርነት ለመቀልበስ በሀገር መከላከያ ሰራዊት እየተከፈለ ላለው መስዋትነት እና ተጋድሎ የድርጅቱን ደጀንነት የሚያረጋግጥ ተግባር መሆኑ ተገልፀ፡፡

ታህሳስ 26 ቀን 20…

Continue reading

ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን እና በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች ዘርፈ ብዙ ድጋፍ ተደረገ

በጦርነቱ ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከድርጅቱ አመራርና ሰራተኞች የተበረከቱ የድጋፍ ቁሳቁሶችን በስፍራው በመገኘት ለማስረከብ የተቋቋመው ግብረሃይል በደማቅ አሸኛኘት ወደ ስፍራው አቀና፡፡

ሀገራችን የገጠማትን ጦርነት በድል እስክታጠናቅቅ በግንባር በመዝመት እስከ ህይወት መስ…

Continue reading

ለድርጅቱ ሠራተኞች ቀደም ሲል ለኮቪድ 19 መከላከል ሲያደርጉት የነበረውን ጥንቃቄ ሙሉ በሙሉ በመተግበር የድርጅቱን ምርታማነት እንዲያስቀጥሉ ጥሪ ቀረበ

በድርጅቱ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የጤና ባለሙያዎች ጥረት ብቻ አጥጋቢ ውጤት ሊያመጣ ስለማይችል በየሥራ ክፍሉ ያሉ ኃላፊዎች የኮቪድ መመሪያ መተግበሩን ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ ከስራው ጋር በተቀናጀ መልኩ ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

Continue reading

[metaslider id=1102]የድርጅቱ ፈቃደኛ ደም ለጋሽ ሠራተኞች መጋቢት 23/2013 ዓ.ም ያደረጉት የደም ልገሳ መርሃ-ግብር…

Continue reading

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለተጠየቀው ሀገራዊ ጥሪ ፈጣን ምላሽ በመስጠት  ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ዜጎች አጋርነቱን አሳየ

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለተጠየቀው ሀገራዊ ጥሪ ፈጣን ምላሽ በመስጠት  ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ዜጎች አጋርነቱን አሳየ

ደርጅቱ በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮና ሰው ሰራሸ አደጋ ምክንያት የተጎዱና ከቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን መል…

Continue reading