ለእሳት መከላከልና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠር ስልጠና ተሰጠ

  ድርጅታችን ከአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለስልጣን ጋር በመተባበር ከጥር 23 እስከ ጥር 27 2008 ዓ.ም ለአምስት ቀናት የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎችን መከላከልና መቆጣጠር በተመለከተ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የድርጅቱ […]

Continue reading

የገበያ ጥናትና ልማት ሥራዎችን አደራጅተው በመተግበር በዘርፉ የተያዘው ግብ  እንዲመታ የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት ገለጸ፡፡

የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት በዘርፉ እስከ አሁን ባለው አፈጻጸም የታዩ ጉድለቶችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ ጥናቶችንና የገበያ መስፋፊያ ስልቶችን በመጠቀም ብቁ እና ተወዳዳሪ እንዲሆን ለማድረግ ጠንክረው በመስራት ወደ ላቀ ደረጃ እንዲሸጋገር ለማድረግ […]

Continue reading