ለብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሠራተኞች በሥራ ሥነ-ምግባር እና አስቸኳይ ሙስና መከላከል ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
ሥልጠናው ሠራተኞች በሥራ ላይ ሊኖሯቸው የሚገባ ስነ-ምግባርንና የሙስና ወንጀል ከመፈፀሙ በፊት ሂደቱን ማምከን የሚያስችል የተቀናጀ ሥራ መሥራት የሚያስችል እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ሥልጠናው ሠራተኞች በሥራ ላይ ሊኖሯቸው የሚገባ ስነ-ምግባርንና የሙስና ወንጀል ከመፈፀሙ በፊት ሂደቱን ማምከን የሚያስችል የተቀናጀ ሥራ መሥራት የሚያስችል እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ድርጅቱ 100 ዓመታትን የተሻገረ የካበተ ልምድና ከትውልድ ትውልድ የተሻገረ ጠንካራ የሥራ ባህል ቢኖረውም በህትመት ዘርፍ ዓለም የደረሰበትን ዘመናዊ የህትመት መሳሪያዎችን ባለቤት አለመሆኑ ራዕይውን እውን ለማድረግ ተግዳሮት እንደሆነበት ተገልጿል፡፡
Continue reading
Continue reading
የድርጅቱን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር እና14001:2015 የአካባቢ ደህንነትን ከሌሎች የአሰራር ስርዓቶች በጥምረት እንዲተገበሩ የተጀመረውን ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚኖርበት ተገለፀ፡፡ ከ2009 እ.ኤ.አ ጀምሮ የISO 9001:2015 የጥራ…
ሽልማቱ ኮሌጁ በህትመትና ተዛማጅ ሙያ ዘርፍ ብቃት ያላቸውን ባለሙያዎች ከማፍራት አንፃር የጀመራቸውን ተግባራት አጠናክሮ እንዲቀጥል አቅም እንደሚሆነው ተገልጿል፡፡ Continue reading
የሁለቱ ድርጅቶች ሥራዎች ተመጋጋቢ እና የላቀ ትስስር የሚፈልጉ በመሆናቸው በቀጣዩ ውጤት ማስገኘት በሚችል ደረጃ አብሮ መስራት እንደሚጠበቅ ተገለፀ፡፡
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት 100ኛ ዓመት የአልማዝ እዮቤልዮ የምስረታ በዓል አከባበር አስመልክቶ ለተለያዩ ሚዲያዎች የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሽታሁን ዋለ መስከረም 14 ቀን 2014 ዓ.ም በፅ/ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ Continue reading
በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የዓለም የፀረ ሙስና ቀን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ስርዓት ሰርቲፊኬት ባለቤት ሆነ
በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት 14ኛ ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል ተከበረ
Continue reading
የብርሃንና ሰላም ህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በህትመት ዘርፍ በሙያ ብቃት ምዘና ጣቢያነት ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ዋንጫና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበረከተለት
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት እና የኢትዮጵያ ፐልፕና ወረቀት አ.ማ የመሰረታዊ ሠራተኞች ማህበር አመራሮች የሥራ ልምድ ልውውጥ አደረጉ
Continue reading
100ኛ ዓመት የአልማዝ እዮቤልዮ የምስረታ በዓል አከባበር አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ