ድርጅቱ ውስጥ ያለው መናበብና ሰላም የ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ስኬት ምክንያት በመሆኑ ይህንኑ በማስቀጠልና ወጪ ቆጣቢ አሰራርን በመከተል ስኬቱን ሊያስቀጥል አንደሚገባ ተገለፀ
የድርጅቱ የ2013 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም እና የ2014 በጀት ዓመት እቅድ ዙርያ የድርጅቱ ስራ አመራር ቦርድ አባላት፣ማኔጅመንት፣ ቡድን መሪዎችና የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር አመራሮች በተገኙበት ነሐሴ 22 ቀን 2013 ዓ.ም በጊዮን ሆቴል ውይይት ተካሄዷል፡፡
Continue reading
የድርጅቱ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ዳይሬክተር የፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ ባዘጋጀው መርሀ ግብር ላይ የሜዳልያና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኑ፡፡ ሽልማቱ የድርጅቱ አመራርና ሰራተኞች የጋራ ሥራ ውጤት እንደሆነና ሙስናን በመዋጋት ረገድ የ…
ድርጅቱ ችግሮችን ተቋቁሞ የበጀት ዓመቱን እቅድ ማሳካቱ ለሌሎች ድርጅቶች አርአያ መሆኑ ተገለፀ
Continue reading
የድርጅቱ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ዳይሬክተር የሜዳልያና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኑ
የድርጅቱ የ2013 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደደር ኤጀንሲ ግምገማ ግብረ-መልስ ቀረበ
ድርጅቱ ኤጀንሲው ቀደም ሲል በስድስት ወራት አፈፃፀም ላይ ባደረገው የግምገማ ግብረ መልስ የተሰጡ ሀሳቦችን ተኩረት ሰጥቶ ለማስተካከል የሄደበት ርቀት የሚደነቅ መሆኑ ተገለፀ፡፡
[metaslider id=1083] የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አመራርና ከየሥራ ክፍሉ የተውጣጡ ሴት ሰራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በእጦጦ ፓርክ ጉብኝት አደረጉ፡፡…
ለድርጅቱ ማኔጅመንት አባላት በአመራር ስነ-ምግባር ዙሪያ ከፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በመጡ የስልጠና ባለሙያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሠጠ
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አመራሮች ውጤታማ የአመራር ሥነ-ምግባርን ተግባራዊ በማድረግ የድርጅቱን ራዕይ ዕውን ሊያደርግ የሚያስችል የተሻለ ሥራ ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡
Continue reading
የማኔጅመንት አባላትና መካከለኛ አመራሮች በሥራ አመራር ቦርድ የተሰጣቸውን ሥልጠና በውጤት ሊያሳዩት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ በሀገራችን የህትመት ኢንደስትሪ ፈር ቀዳጅ የሆነው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ያለውን ክብርና ዝና …
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሥራ አመራር ቦርድ አባላት ለድርጅቱ ማኔጅመንት አባላትና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጡ