በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሠራተኞች ራሳቸውን ከድንገተኛ አደጋ በምን መልክ ማትረፍ እንዳለባቸው የሚያሳይ በተግባር የታገዘ ስኬታማ አደጋ ጊዜ አወጣጥ ልምምድ ተደረገ
የአደጋ ጊዜ አወጣጥ ልምምዱ በቀጣይም በተወሰነ ጊዜ ርቀት እንደሚደረግና ማንኛውም ሠራተኛ አደጋ መድረሱን
የአደጋ ጊዜ አወጣጥ ልምምዱ በቀጣይም በተወሰነ ጊዜ ርቀት እንደሚደረግና ማንኛውም ሠራተኛ አደጋ መድረሱን
ወቅቱን የጠበቀ ጥገናና ሰርቪስ የድርጅቱን ምርታማነትን ከመጨመርም በላይ የማሽኖችን የአገል…
በውጭ ሀገር እየታተሙ የነበሩ የህትመት ዓይነቶችን በሀገር ውስጥ ለማተምና እየወጣ ያለውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለማስቀረት በትኩረት እየተሰራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ድርጅቱ በግማሽ ዓመት ያስመዘገበውን አበረታች ውጤት አጠናክሮ በመቀጠል የበጀት ዓመቱን እቅድ ለማሳካት ሁሉም በጋራ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ የድርጅቱን የ2014 በጀት ዓመት የኦፕሬሽንና የለውጥ ስራዎች ዕቅድ አፈፃፀም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ነሐሴ 30 ቀን 2014 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል መሰብሰብያ አዳራሽ ተገመገመ፡፡ በግምገማው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ክቡር አቶ ማሞ እስመለዓለም እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድ… ድርጅቱ የተለያዩ ወቅታዊ ጫናዎችን ተቋቁሞ ለዚህ ውጤት መብቃቱ የአመራሩን ቁርጠኝነት ብሎም የሚሰጠውን አቅጣጫን ተግባር ላይ የሚያውል ታታሪ ሰራተኛ መኖሩ ማሳያ እንደሆነ ተገልጿል፡፡Continue reading
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የ2015 በጀት ዓመት የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ተገመገመ
Continue reading
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ከአፈፃፀም አንፃር ያገኘውን ውጤት ለማስቀጠል ጠንክሮ መስራት እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

Continue reading
15ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ተከበረ

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ውጤታማ መሆኑ ተገለፀ
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በ2014 በጀት ዓመት በዕቅድ አፈፃፀም አመርቂ ውጤት ማስመዝገቡ ተገለጸ