ድርጅቱ የኮሮና ወረርሽኝን ለመግታት የተለያዩ የቅድመ መከላከል ሥርዓቶችን በመዘርጋት ሰራተኞችን ከበሽታው ለመታደግ እና ተልዕኮውን ለመወጣት ጥረት እያደገ መሆኑን አስታውቋል

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የኮሮና ወረርሽኝን ለመግታት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚወርዱ መመሪያዎችን በማስፈፀም እና ሌሎች በሽታውን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ፡፡

ድርጅቱ አጠቃላይ የምርት ሥራዎች በጥንቃቄ እንዲተገበሩ በማደረግ እና የተለያዩ የቅድመ …

Continue reading

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ነዋሪዎች ድጋፍ ተደረገ

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለችግር የተጋለጡ ነዋሪዎች ሃምሳ ሺህ ብር የሚገመት የተለያዩ የምግብ ፍጆታ እና የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ፡፡

የኮሮና ቫይረስ Continue reading