አረንጓዴ አሻራ

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በሀገር አቀፍ ደረጃ የቀረበውን የአረንጓዴ አሻራ ቀን አስመልክቶ አራዳ ከ/ከተማ ወረዳ 9 ጤና ጣቢያ ልዩ ስሙ ባሻ ወልዴ ችሎት ኮንዶሚኒየም አካባቢ ችግኞችን ተከለ፡፡ በኢፊዲሪ ጠቅላይ ሚኒስተር […]

Continue reading

በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የእሳት አደጋ መከላለልና መቆጣጠር ሥልጠና ተሰጠ::

የእሳት አደጋ መከላለልና መቆጣጠር ስልጠናው ከሰኔ 17-21/2011 ዓ.ም ለተከታታይ አምስት ቀናት ከአዲስ አበባ ከታማ አስተዳደር የእሳት ድንገተኛ አደጋ መከላከልና መቆጣጠር ባለስልጣን ማሰልጠኛ ኢንስትቲዩት በመጡ አሰልጣኞች ተሰጠ፡፡ በሥልጠናው ከየሥራ ክፍሉ የተውጣጡ […]

Continue reading

ሀገራዊ የችግኝ ተከላ ሥራን በመደገፍ በተጠናከረ ሁኔታ የችግኝ ተከላ ሥራን ተግባራዊ እንደሚያደርግ የብርሃን ሠላም ማተሚያ ድርጅት ገለጸ፡፡

የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት ለ16ኛ ጊዜ የተካሄደውን ዓመታዊ የችግኝ ተካላ ሥራ ዕሁድ ሰኔ 30/2011 ዓ.ም በድሬ ግድብ ማከናወኑን አስታወቀ፡፡ የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት ከየስራ ክፍሉ የተውጣጡ ሠራተኞችና ከፊል አመራሮች በድሬ […]

Continue reading

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሥራ አመራር ቦርድ፣ ማኔጅመንትና መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር የድርጅቱን የ2012 በጀት ዓመት መሪ ዕቅድ በጋራ ገመገሙ፡፡

የሁለተኛውን የድርጅቱን ስትራቴጂክ ዕቅድን መነሻ በማድረግ የተዘጋጀውና በየደረጃው ተገምግሞ ማሻሻያዎች የተደረጉለት የ2012 በጀት ዓመት መሪ ዕቅድ ግንቦት 17/2012 ዓ.ም ጊዮን ሆቴል በነበረው የዕቅድ ግምገማ መድረክ የድርጅቱ ሥራ አመራር ቦርድ ሰባሳቢ […]

Continue reading

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ነባር የቦርድ ሥራ አመራር አባላት በክብር ተሸኙ

ሐምሌ 8/2011 ዓ.ም በግዮን ሆቴል በተዘጋጀው የሽኝት መርሃ-ግብር ድርጅቱን በቦርድ አመራርነት ሲያገለግሉ ለነበሩ አባላት የምስጋና እና እውቅና የመስጠት ሥራ ተሰርቷል፡፡ የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ወርቁ ጓንጉል […]

Continue reading

ከህዝብ ክንፉ ጋር የተደረገ ውይይት

ድርጅታችን ከተለያዩ የሙያ ማህበራት፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር የህዝብ ክንፍ በማዋቀር የድርጅቱን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ፣ የእቅድ አፈፃጸምና የአምስት አመቱን ስትራቴጂክ እቅድ ላይ በ10/06/08 ዓ.ም በፍልውሃ አገልግሎት ፊንፊኔ አዳራሽ ውይይት አደረገ፡፡ […]

Continue reading

ለእሳት መከላከልና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠር ስልጠና ተሰጠ

  ድርጅታችን ከአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለስልጣን ጋር በመተባበር ከጥር 23 እስከ ጥር 27 2008 ዓ.ም ለአምስት ቀናት የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎችን መከላከልና መቆጣጠር በተመለከተ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የድርጅቱ […]

Continue reading

የገበያ ጥናትና ልማት ሥራዎችን አደራጅተው በመተግበር በዘርፉ የተያዘው ግብ  እንዲመታ የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት ገለጸ፡፡

የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት በዘርፉ እስከ አሁን ባለው አፈጻጸም የታዩ ጉድለቶችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ ጥናቶችንና የገበያ መስፋፊያ ስልቶችን በመጠቀም ብቁ እና ተወዳዳሪ እንዲሆን ለማድረግ ጠንክረው በመስራት ወደ ላቀ ደረጃ እንዲሸጋገር ለማድረግ […]

Continue reading