ለብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሠራተኞች በሥራ ሥነ-ምግባር እና አስቸኳይ ሙስና መከላከል ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
ሥልጠናው ሠራተኞች በሥራ ላይ ሊኖሯቸው የሚገባ ስነ-ምግባርንና የሙስና ወንጀል ከመፈፀሙ በፊት ሂደቱን ማምከን የሚያስችል የተቀናጀ ሥራ መሥራት የሚያስችል እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ሥልጠናው ሠራተኞች በሥራ ላይ ሊኖሯቸው የሚገባ ስነ-ምግባርንና የሙስና ወንጀል ከመፈፀሙ በፊት ሂደቱን ማምከን የሚያስችል የተቀናጀ ሥራ መሥራት የሚያስችል እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ድርጅቱ 100 ዓመታትን የተሻገረ የካበተ ልምድና ከትውልድ ትውልድ የተሻገረ ጠንካራ የሥራ ባህል ቢኖረውም በህትመት ዘርፍ ዓለም የደረሰበትን ዘመናዊ የህትመት መሳሪያዎችን ባለቤት አለመሆኑ ራዕይውን እውን ለማድረግ ተግዳሮት እንደሆነበት ተገልጿል፡፡
Continue reading
የተደረገው ድጋፍ ኢትዮጵያ በህወሓት አሸባሪ ኃይል የተከፈተባትን ጦርነት ለመቀልበስ በሀገር መከላከያ ሰራዊት እየተከፈለ ላለው መስዋትነት እና ተጋድሎ የድርጅቱን ደጀንነት የሚያረጋግጥ ተግባር መሆኑ ተገልፀ፡፡ ታህሳስ 26 ቀን 20… በጦርነቱ ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከድርጅቱ አመራርና ሰራተኞች የተበረከቱ የድጋፍ ቁሳቁሶችን በስፍራው በመገኘት ለማስረከብ የተቋቋመው ግብረሃይል በደማቅ አሸኛኘት ወደ ስፍራው አቀና፡፡ ሀገራችን የገጠማትን ጦርነት በድል እስክታጠናቅቅ በግንባር በመዝመት እስከ ህይወት መስ…
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን እና በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች ዘርፈ ብዙ ድጋፍ ተደረገ
Continue reading
የድርጅቱን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር እና14001:2015 የአካባቢ ደህንነትን ከሌሎች የአሰራር ስርዓቶች በጥምረት እንዲተገበሩ የተጀመረውን ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚኖርበት ተገለፀ፡፡ ከ2009 እ.ኤ.አ ጀምሮ የISO 9001:2015 የጥራ…
የ2013 የሂሳብ መግለጫ
Continue reading
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ስርዓት ሰርቲፊኬት ባለቤት ሆነ
በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት 14ኛ ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል ተከበረ
Continue reading