ለብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሠራተኞች በሥራ ሥነ-ምግባር እና አስቸኳይ ሙስና መከላከል ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

ሥልጠናው ሠራተኞች በሥራ ላይ ሊኖሯቸው የሚገባ ስነ-ምግባርንና የሙስና ወንጀል ከመፈፀሙ በፊት ሂደቱን ማምከን የሚያስችል የተቀናጀ ሥራ መሥራት የሚያስችል እንደሆነ ተገልጿል፡፡

Continue reading

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣትና የድርጅቱን አሁናዊ ገጽታ ባስቃኘ መልኩ በተለያዩ መርሃ ግብሮች በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

ድርጅቱ 100 ዓመታትን የተሻገረ የካበተ ልምድና ከትውልድ ትውልድ የተሻገረ ጠንካራ የሥራ ባህል ቢኖረውም በህትመት ዘርፍ ዓለም የደረሰበትን ዘመናዊ የህትመት መሳሪያዎችን ባለቤት አለመሆኑ ራዕይውን እውን ለማድረግ ተግዳሮት እንደሆነበት ተገልጿል፡፡

Continue reading

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

የተደረገው ድጋፍ ኢትዮጵያ በህወሓት አሸባሪ ኃይል የተከፈተባትን ጦርነት ለመቀልበስ በሀገር መከላከያ ሰራዊት እየተከፈለ ላለው መስዋትነት እና ተጋድሎ የድርጅቱን ደጀንነት የሚያረጋግጥ ተግባር መሆኑ ተገልፀ፡፡

ታህሳስ 26 ቀን 20…

Continue reading

ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን እና በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች ዘርፈ ብዙ ድጋፍ ተደረገ

በጦርነቱ ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከድርጅቱ አመራርና ሰራተኞች የተበረከቱ የድጋፍ ቁሳቁሶችን በስፍራው በመገኘት ለማስረከብ የተቋቋመው ግብረሃይል በደማቅ አሸኛኘት ወደ ስፍራው አቀና፡፡

ሀገራችን የገጠማትን ጦርነት በድል እስክታጠናቅቅ በግንባር በመዝመት እስከ ህይወት መስ…

Continue reading

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ስርዓት ሰርቲፊኬት ባለቤት ሆነ

የድርጅቱን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር እና14001:2015 የአካባቢ ደህንነትን ከሌሎች የአሰራር ስርዓቶች በጥምረት እንዲተገበሩ የተጀመረውን ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚኖርበት ተገለፀ፡፡

ከ2009 እ.ኤ.አ ጀምሮ የISO 9001:2015 የጥራ…

Continue reading