የብርሃንና ሰላም ህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በህትመት ዘርፍ በሙያ ብቃት ምዘና ጣቢያነት ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ዋንጫና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበረከተለት
ሽልማቱ ኮሌጁ በህትመትና ተዛማጅ ሙያ ዘርፍ ብቃት ያላቸውን ባለሙያዎች ከማፍራት አንፃር የጀመራቸውን ተግባራት አጠናክሮ እንዲቀጥል አቅም እንደሚሆነው ተገልጿል፡፡
Continue reading
የሁለቱ ድርጅቶች ሥራዎች ተመጋጋቢ እና የላቀ ትስስር የሚፈልጉ በመሆናቸው በቀጣዩ ውጤት ማስገኘት በሚችል ደረጃ አብሮ መስራት እንደሚጠበቅ ተገለፀ፡፡
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት 100ኛ ዓመት የአልማዝ እዮቤልዮ የምስረታ በዓል አከባበር አስመልክቶ ለተለያዩ ሚዲያዎች የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሽታሁን ዋለ መስከረም 14 ቀን 2014 ዓ.ም በፅ/ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ Continue reading
የድርጅቱ የ2013 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም እና የ2014 በጀት ዓመት እቅድ ዙርያ የድርጅቱ ስራ አመራር ቦርድ አባላት፣ማኔጅመንት፣ ቡድን መሪዎችና የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር አመራሮች በተገኙበት ነሐሴ 22 ቀን 2013 ዓ.ም በጊዮን ሆቴል ውይይት ተካሄዷል፡፡ Continue reading
የድርጅቱ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ዳይሬክተር የፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ ባዘጋጀው መርሀ ግብር ላይ የሜዳልያና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኑ፡፡ ሽልማቱ የድርጅቱ አመራርና ሰራተኞች የጋራ ሥራ ውጤት እንደሆነና ሙስናን በመዋጋት ረገድ የ…
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት እና የኢትዮጵያ ፐልፕና ወረቀት አ.ማ የመሰረታዊ ሠራተኞች ማህበር አመራሮች የሥራ ልምድ ልውውጥ አደረጉ
Continue reading
100ኛ ዓመት የአልማዝ እዮቤልዮ የምስረታ በዓል አከባበር አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ
የኦዲተር ምደባ
Continue reading
ድርጅቱ ውስጥ ያለው መናበብና ሰላም የ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ስኬት ምክንያት በመሆኑ ይህንኑ በማስቀጠልና ወጪ ቆጣቢ አሰራርን በመከተል ስኬቱን ሊያስቀጥል አንደሚገባ ተገለፀ
ድርጅቱ ችግሮችን ተቋቁሞ የበጀት ዓመቱን እቅድ ማሳካቱ ለሌሎች ድርጅቶች አርአያ መሆኑ ተገለፀ
Continue reading
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ቀደም ሲል የጀመረውን የችግኝ ተከላና እንክብካቤ ሥራ ከሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ጋር በማስተሳሰር አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ
Continue reading
የድርጅቱ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ዳይሬክተር የሜዳልያና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኑ
