የድርጅቱ የ2013 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደደር ኤጀንሲ ግምገማ ግብረ-መልስ ቀረበ
ድርጅቱ ኤጀንሲው ቀደም ሲል በስድስት ወራት አፈፃፀም ላይ ባደረገው የግምገማ ግብረ መልስ የተሰጡ ሀሳቦችን ተኩረት ሰጥቶ ለማስተካከል የሄደበት ርቀት የሚደነቅ መሆኑ ተገለፀ፡፡
ድርጅቱ ኤጀንሲው ቀደም ሲል በስድስት ወራት አፈፃፀም ላይ ባደረገው የግምገማ ግብረ መልስ የተሰጡ ሀሳቦችን ተኩረት ሰጥቶ ለማስተካከል የሄደበት ርቀት የሚደነቅ መሆኑ ተገለፀ፡፡
በድርጅቱ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የጤና ባለሙያዎች ጥረት ብቻ አጥጋቢ ውጤት ሊያመጣ ስለማይችል በየሥራ ክፍሉ ያሉ ኃላፊዎች የኮቪድ መመሪያ መተግበሩን ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ ከስራው ጋር በተቀናጀ መልኩ ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡
Continue reading
[metaslider id=1102]የድርጅቱ ፈቃደኛ ደም ለጋሽ ሠራተኞች መጋቢት 23/2013 ዓ.ም ያደረጉት የደም ልገሳ መርሃ-ግብር… [metaslider id=1083] የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አመራርና ከየሥራ ክፍሉ የተውጣጡ ሴት ሰራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በእጦጦ ፓርክ ጉብኝት አደረጉ፡፡…
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አመራሮች ውጤታማ የአመራር ሥነ-ምግባርን ተግባራዊ በማድረግ የድርጅቱን ራዕይ ዕውን ሊያደርግ የሚያስችል የተሻለ ሥራ ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡
Continue reading
የማኔጅመንት አባላትና መካከለኛ አመራሮች በሥራ አመራር ቦርድ የተሰጣቸውን ሥልጠና በውጤት ሊያሳዩት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ በሀገራችን የህትመት ኢንደስትሪ ፈር ቀዳጅ የሆነው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ያለውን ክብርና ዝና … ድርጅቱ መፃህፍት ለማሳተም አቅም ለሌላቸው ደራሲያን በኢትContinue reading
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለተጠየቀው ሀገራዊ ጥሪ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ዜጎች አጋርነቱን አሳየ ደርጅቱ በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮና ሰው ሰራሸ አደጋ ምክንያት የተጎዱና ከቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን መል…
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሥራ አመራር ቦርድ አባላት ለድርጅቱ ማኔጅመንት አባላትና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጡ
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት "ማህደረ ደራሲያን" በሚል ርዕስ የታተመውና ሶስት መቶ ሰማኒያ አምስት ሺህ ብር የሚገመት ሰባት ሺህ መፅሐፍት ለኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር በሥጦታ አበረከተ
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለተጠየቀው ሀገራዊ ጥሪ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ዜጎች አጋርነቱን አሳየ