የህትመት ሥራን ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግሩ አዳዲስ የህትመት ቴክሎጂዎችን እየተጠቀመ መሆኑን የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት አስታወቀ፡፡

የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት የህትመት ስራን በተሻለ ጥራት እና ደንበኞችን የሚያረካ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ አዳዲስ ቴክሎጂዎችን በከፍተኛ ገንዘብ ከውጪ ሀገር በማስገባት እየሰራበት መሆኑ ተገለጸ፡፡ አዲስ ያስገበውን የሽፋን መጠረዣ ( ሀርድ […]

Continue reading

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የማኔጅመንት አባላት፣ የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር አመራሮች እና ሰራተኞች ለሜቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ድጋፍ አደረጉ፡፡

“ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው!”  በሚል መርህ  በበጎ ፈቃደኛ ክቡር ዶ/ር ቢኒያም በለጠ ለአርባ  አረጋውያንና አዕምሮ ህሙማን ድጋፍ እንክብካቤ  በማድረግ  የተጀመረው ሜቄዶንያ  የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል፤ አረጋውያንንና የአዕምሮ […]

Continue reading

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለአካባቢ ፅዳት አገልግሎት የሚውሉ ጋሪዎችን ለአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ  በስጦታ አበረከተ፡፡

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ለአካባቢ ፅዳት አገልግሎት የሚውሉ ስድስት ጋሪዎችን ጥር 16/2011ዓ.ም በተካሄደ መርሃ-ግብር በስጦታ አበርክቷል፡፡ ለፅዳት ሥራ አገልግሎት የሚውሉ ጋሪዎችን ያስረከቡት የድርጅቱ ድጋፍ ዘርፍ […]

Continue reading

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የስፖርት ልዑካን ቡድን ኢሰማኮ ባዘጋጀው የሠራተኞች ስፖርት ላይ አበረታች ውጤት ማስመዝገቡ ተገለፀ፡፡

ከሐምሌ 7-20/2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) አዘጋጅነት በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ሁለገብ ስታዲየም በተዘጋጀው የክረምት ስፖርታዊ ውድድር ላይ ታሳተፊ የነበረው ብርሃንና ሰላም ውጤት ቀንቶታል ተባለ፡፡ በዘጠኝ የስፖርት ዓይነቶች […]

Continue reading

ብርሃንና ሰላም  ማተሚያ ድርጅት ከአንጋፋው ደንበኛው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዋንጫና የእውቅና ሰርተፍኬት ተበረከተለት

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የአዲስ ዘመን ጋዜጣን 78ኛ ዓመት በዓልና የለውጥ ጋዜጦች ምርቃት ዝግጅት መርሃ ግብር ላይ አንጋፋ ደንበኞቹን የሸለመ ሲሆን ዋንጫና ሰርተፍኬት የተበረከተለት ብርሃንና ሰላም ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ላለው […]

Continue reading