የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሰራተኞች የደም ልገሳ መርሃ- ግብር አካሄዱ
የድርጅቱ ሰራተኞች በፈቃደኝነት ደም እንዲለግሱ በቀረበው ጥሪ መሰረት ከተለያዩ የሥራ ክፍሎች የተውጣጡ አስር ሰራ የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የ2012 በጀት ዓመት የ6 ወራት እቅድ አፈፃፀም አበረታች መሆኑ ተገለፀ፡፡ ድርጅቱ በግማሽ ዓመቱ 75,462,000 ብር አተረፈ፡፡ የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት የህትመት ስራን በተሻለ ጥራት እና ደንበኞችን የሚያረካ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ አዳዲስ ቴክሎጂዎችን በከፍተኛ ገንዘብ ከውጪ ሀገር በማስገባት እየሰራበት መሆኑ ተገለጸ፡፡ አዲስ ያስገበውን የሽፋን መጠረዣ ( ሀርድ […] “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው!” በሚል መርህ በበጎ ፈቃደኛ ክቡር ዶ/ር ቢኒያም በለጠ ለአርባ አረጋውያንና አዕምሮ ህሙማን ድጋፍ እንክብካቤ በማድረግ የተጀመረው ሜቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል፤ አረጋውያንንና የአዕምሮ […]Continue reading
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የ2012 በጀት ዓመት የ6 ወራት እቅድ አፈፃፀም አበረታች መሆኑ ተገለፀ፡፡
የህትመት ሥራን ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግሩ አዳዲስ የህትመት ቴክሎጂዎችን እየተጠቀመ መሆኑን የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት አስታወቀ፡፡
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የማኔጅመንት አባላት፣ የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር አመራሮች እና ሰራተኞች ለሜቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ድጋፍ አደረጉ፡፡
የአሳታሚነት ሥራ አንባቢ ትውልድ እንዲፈጠር እና፣ ወጣትና ጀማሪ ጸሀፊዎችን በማበረታታት ማህበራዊ ሀላፊነትን ለመወጣት እንደሚያስችል ተገለፀ
…
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለአካባቢ ፅዳት አገልግሎት የሚውሉ ጋሪዎችን ለአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ በስጦታ አበረከተ፡፡
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ለአካባቢ ፅዳት አገልግሎት የሚውሉ ስድስት ጋሪዎችን ጥር 16/2011ዓ.ም በተካሄደ መርሃ-ግብር በስጦታ አበርክቷል፡፡ ለፅዳት ሥራ አገልግሎት የሚውሉ ጋሪዎችን ያስረከቡት የድርጅቱ ድጋፍ ዘርፍ […]
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የስፖርት ልዑካን ቡድን ኢሰማኮ ባዘጋጀው የሠራተኞች ስፖርት ላይ አበረታች ውጤት ማስመዝገቡ ተገለፀ፡፡
ከሐምሌ 7-20/2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) አዘጋጅነት በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ሁለገብ ስታዲየም በተዘጋጀው የክረምት ስፖርታዊ ውድድር ላይ ታሳተፊ የነበረው ብርሃንና ሰላም ውጤት ቀንቶታል ተባለ፡፡ በዘጠኝ የስፖርት ዓይነቶች […]
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ከአንጋፋው ደንበኛው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዋንጫና የእውቅና ሰርተፍኬት ተበረከተለት
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የአዲስ ዘመን ጋዜጣን 78ኛ ዓመት በዓልና የለውጥ ጋዜጦች ምርቃት ዝግጅት መርሃ ግብር ላይ አንጋፋ ደንበኞቹን የሸለመ ሲሆን ዋንጫና ሰርተፍኬት የተበረከተለት ብርሃንና ሰላም ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ላለው […]