የብ.ሰ.ማ.ድ. ሥራ አመራር ቦርድ በድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት የሥራ ጉብኝት አደረገ
የሥራ አመራር ቦርዱ ጉብኝት በድርጅቱ የተከናወኑትን የማሻሻያ ሥራዎች ላይ ያተኮረ ነበር፡፡
ድርጅቱ የህትመት ኮሌጁን ለማሳደግና በዘርፋ ለመሠልጠን ፍላጎት ላላቸው ዜጎች አይነተኛ አማራጭ በመሆን ሀገራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በትኩረት እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ሚያዚያ 21 ቀን 2015 ዓ.ም በግዮን ሆቴል በተካሄደው የምረቃ መርሃ ግብር ላይ የኢትዮ… ልጆቻቸውን በህፃናት ማቆያው የሚያውሉ እናቶች አገልግሎቱ ከበርካታ ኢኮኖሚያዊና ስነልቦናዊ ጫናዎች እንደታደጋቸው ይገልፃሉ፡፡ ሠራተኞች ያሉባቸውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራ… የድርጅቱ ሴት ሠራተኞች ያሉትን የትምህርት ዕድል አማራጮች በመጠቀም ራሳቸውን ለማብቃት ከፍተኛ ጥረት ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ የአደጋ ጊዜ አወጣጥ ልምምዱ በቀጣይም በተወሰነ ጊዜ ርቀት እንደሚደረግና ማንኛውም ሠራተኛ አደጋ መድረሱን
ወቅቱን የጠበቀ ጥገናና ሰርቪስ የድርጅቱን ምርታማነትን ከመጨመርም በላይ የማሽኖችን የአገል… በውጭ ሀገር እየታተሙ የነበሩ የህትመት ዓይነቶችን በሀገር ውስጥ ለማተምና እየወጣ ያለውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለማስቀረት በትኩረት እየተሰራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ Continue reading
የብርሃንና ሰላም ህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በህትመት ቴክኖሎጂና ግራፊክ አርት ሙያ ያሰለጠናቸውን 37 ተማሪዎች አስመረቀ
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ህፃናት ማቆያ ማዕከል ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ
Gallery
በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተከበረ
Continue reading
በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሠራተኞች ራሳቸውን ከድንገተኛ አደጋ በምን መልክ ማትረፍ እንዳለባቸው የሚያሳይ በተግባር የታገዘ ስኬታማ አደጋ ጊዜ አወጣጥ ልምምድ ተደረገ
በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በዋናነት ለጋዜጣ ህትመት ሥራ እየዋለ የሚገኘው ፕሪማ 578 ህትመት ማሽን ላይ መሰረታዊ ጥገና በመደረጉ አዎንታዊ ለውጥ መመዝገቡ ተገለፀ
በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የቴምብር ህትመት በአዲስ መልክ መታተም ጀመረ
Continue reading