የብርሃንና ሰላም ህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በህትመት ቴክኖሎጂና ግራፊክ አርት ሙያ ያሰለጠናቸውን 37 ተማሪዎች አስመረቀ

ድርጅቱ የህትመት ኮሌጁን ለማሳደግና በዘርፋ ለመሠልጠን ፍላጎት ላላቸው ዜጎች አይነተኛ አማራጭ በመሆን ሀገራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በትኩረት እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡

ሚያዚያ 21 ቀን 2015 ዓ.ም በግዮን ሆቴል በተካሄደው የምረቃ መርሃ ግብር ላይ የኢትዮ…

Continue reading