ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በ2016 ብሔራዊ ፈተና ለነበረው የላቀ አፈፃፀም ከትምህርት ሚኒስቴር እውቅና አገኘ

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በ2016 ብሔራዊ ፈተና ለነበረው የላቀ አፈፃፀም ከትምህርት ሚኒስቴር እውቅና አገኘ ድርጅቱ ብሔራዊ  ፈተናው በስኬት እንዲጠናቀቅ በህትመት፣ ድልድል፣ ስርጭትና ሌሎች ተጓዳኝ ሥራዎች ላይ ለነበረው ከፍተኛ አስተዋፅኦ …

Continue reading

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የ2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ተገመገመ

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የ2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ተገመገመ የድርጅቱን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ  ነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል መሰብሰብያ አዳራሽ ተገመገመ፡፡ በግምገማው …

Continue reading

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ ሁለት አውደ ርዕዩች ላይ ተሳትፎ አደረገ

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ ሁለት አውደ ርዕዩች ላይ ተሳትፎ አደረገ፡፡ በተሳትፎው አንጋፋው ድርጅት በሀገራችን ኪነጥበብ  ዘርፍ ያለውን ሚና ያስቃኘ እንደነበር ተገልጿል፡፡…

Continue reading

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ተገመገመ

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ተገመገመ፡፡ የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ተገመገመ፡፡…

Continue reading

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አጠቃላይ ሠራተኞች “ከዕዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርዕስ  በተዘጋጀው ሀገራዊ ሰነድ ላይ ውይይት አደረጉ

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አጠቃላይ ሠራተኞች “ከዕዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርዕስ  በተዘጋጀው ሀገራዊ ሰነድ ላይ ውይይት አደረጉ፡፡ ውይይቱ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ያተኮረውና ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ግንዛቤ የሚፈጥር ከመሆኑም በላይ የድርጅቱ ሰራ…

Continue reading