የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ውጤታማ መሆኑ ተገለፀ

የድርጅቱን የ2014 በጀት ዓመት የኦፕሬሽንና የለውጥ ስራዎች ዕቅድ አፈፃፀም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ነሐሴ 30 ቀን 2014 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል መሰብሰብያ አዳራሽ ተገመገመ፡፡ በግምገማው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ክቡር አቶ ማሞ እስመለዓለም እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድ…

Continue reading

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አመራርና ሰራተኞች ለ19ኛ ጊዜ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ

ድርጅቱ ሀገራዊ ፕሮግራሙን ለማሳካት በሚደረገው ጥረት ሁሉ ድርሻውን እንደሚወጣ ተጠቆመ፡፡ 

ሐምሌ 24/2014 ዓ.ም በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፊንፊኔ ዙሪያ ድሬ ግድብ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የድርጅቱ ዋና ሥራ…

Continue reading