ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር የሥራ ስምምነት ውል ተፈራረመ
ስምምነቱ የፌዴራል ጠቅ…
ስምምነቱ የፌዴራል ጠቅ…
የኢትዮጵያን የፓስፖርት አሠራር በማዘመን፤ በማንነት፣ በሰላማዊ ጉዞ እና በደህንነት ዙሪያ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል የተባለ ስምምነት በተለያዩ ተቋማት መካከል ተፈርሟል፡፡
የሠራተኞች ዓመታዊ በዓል ሲከበር የድርጅቱ ውጤታማነት ላይ የላቀ አፈፃፀም ለነበራቸው የድርጅቱ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ፣ ዋና ሥራ አስፈፃሚና ም/ዋና ሥራ አስፈፃሚዎች የዕውቅና ሽልማት ከሠራተኛው ተበርክቶላቸዋል፡፡ ህዳር 8 ቀን 2… ጉብኝቱ በድርጅቱ አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ እንዲሁም ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ግንዛቤ ያስጨበጠ እንደነበር ተገልጿል፡፡ የሥራ አመራር ቦርዱ ጉብኝት በድርጅቱ የተከናወኑትን የማሻሻያ ሥራዎች ላይ ያተኮረ ነበር፡፡ ድርጅቱ የህትመት ኮሌጁን ለማሳደግና በዘርፋ ለመሠልጠን ፍላጎት ላላቸው ዜጎች አይነተኛ አማራጭ በመሆን ሀገራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በትኩረት እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ሚያዚያ 21 ቀን 2015 ዓ.ም በግዮን ሆቴል በተካሄደው የምረቃ መርሃ ግብር ላይ የኢትዮ… ልጆቻቸውን በህፃናት ማቆያው የሚያውሉ እናቶች አገልግሎቱ ከበርካታ ኢኮኖሚያዊና ስነልቦናዊ ጫናዎች እንደታደጋቸው ይገልፃሉ፡፡ ሠራተኞች ያሉባቸውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራ… የድርጅቱ ሴት ሠራተኞች ያሉትን የትምህርት ዕድል አማራጮች በመጠቀም ራሳቸውን ለማብቃት ከፍተኛ ጥረት ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡Continue reading
የድርጅት ሠራተኞች ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ድርጅቱ ያስቀመጠውን ዕቅድ ለማሳካት በሙሉ አቅማቸው ለመስራት ቃል ገቡ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ም/ዋና ሥራ አስፈፃሚ ክብርት ወ/ሪት ያስሚን የሀብረዲ የተመራ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የሥራ ጉብኝት አደረገ
Continue reading
የብ.ሰ.ማ.ድ. ሥራ አመራር ቦርድ በድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት የሥራ ጉብኝት አደረገ
Continue reading
የብርሃንና ሰላም ህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በህትመት ቴክኖሎጂና ግራፊክ አርት ሙያ ያሰለጠናቸውን 37 ተማሪዎች አስመረቀ
የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ህፃናት ማቆያ ማዕከል ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ
በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተከበረ
Continue reading